ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ በኮሪያ ጉብኝታቸው ከኢትዮጵያውያን ጋር ተነጋገሩ08:05 Source: Courtesy of PMOSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.81MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አገርኛ ሪፖርት - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ ኮሪያ በሚያካሂዱት ጉብኝታቸው ወቅት ከኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ጋር የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ ተገናኝተው መነጋገራቸውን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል።ShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያ"ይህ የትንሣኤ በዓል ለሁላችንም የፍቅር፣ የአንድነት፣ የመሰባሰቢያ፣ ራሳችንን የመጠየቂያ በዓል እንዲሆንልን ከልብ እንመኛለን" ቀሲስ መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ