SKIP TO MAIN CONTENT

“ ‘የነገ ተስፋችን፣ የመማራችን ትርጉሙ ምንድነው?’ የሚለው ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አልፎ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችንም ገጥሞ ያለ ትልቅ ችግር ነው።” - ዶ/ር አቡበከር ከዲር

Interview with Dr Abubeker Kadir
Dr Abubeker Kadir Source: Courtesy of AK

ዶ/ር አቡበከር ከዲር፤ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚደንት፤ የዩኒቨርሲቲውን ተልዕኮ፣ ራዕይና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ጥራት ደረጃ አስመልክተው ይናገራሉ። በባሕር ማዶ ዩኒቨርሲቲዎች አስተማሪ የሆኑና ግንኙነቶች ያሏቸው ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታዊ አስተዋጽዖዎችን እንዲያበረክቱ ጥሪ ያቀርባሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Skip to podcast episode content

ዶ/ር አቡበከር ከዲር፤ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚደንት፤ የዩኒቨርሲቲውን ተልዕኮ፣ ራዕይና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ጥራት ደረጃ አስመልክተው ይናገራሉ። በባሕር ማዶ ዩኒቨርሲቲዎች አስተማሪ የሆኑና ግንኙነቶች ያሏቸው ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታዊ አስተዋጽዖዎችን እንዲያበረክቱ ጥሪ ያቀርባሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Listen to our podcasts

Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now