ዶ/ር ጌታቸው በነበሩ፤ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሥነ ሕይወት ዲፓርትመንት መምሕርና በሥነ ሕይወታዊ ዘዴ የዕንቦጭ መከላከል አስተባባሪ፤ ስለ ዕንቦጭ አረም ምንነት፣ በአማራ ክልል አርሶ አደሮች ላይ ከባድ ፈተና እያሳደረ መሆኑንና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ አረሙን ለመክላት የተቀናጀ አሰራር አልባነትነት መኖሩን አንስተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Dr Getachew Beneberu Source: Courtesy of PD
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

