“የዕምቦጭ አረም ተነቅሎ መቃጠልና መቀበር ሲገባው ያ አይደረግም። ባሕር ዳር ላይ የአሳ ዋጋን አንሯል።” - ዶ/ር ጌታቸው በነበሩ

Dr Getachew Beneberu Source: Courtesy of PD
ዶ/ር ጌታቸው በነበሩ፤ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሥነ ሕይወት ዲፓርትመንት መምሕርና በሥነ ሕይወታዊ ዘዴ የዕንቦጭ መከላከል አስተባባሪ፤ ስለ ዕንቦጭ አረም ምንነት፣ በአማራ ክልል አርሶ አደሮች ላይ ከባድ ፈተና እያሳደረ መሆኑንና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ አረሙን ለመክላት የተቀናጀ አሰራር አልባነትነት መኖሩን አንስተው ይናገራሉ።
Share




