“የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በ2025 ከአገር ውስጥ ጠቅላላ ምርት (GDP) 10 ፐርሰንት ለማስገኘት አቅዷል። ከባድ ነው የሚል ሥጋት የለኝም።” ሚኒስትር ሳሙኤል ሁርካቶ

Dr Samuel Hukarto Source: Courtesy of MoMAP and ADU
ዶ/ር ሳሙኤል ሁርካቶ፤ የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር በፐርዝ - አውስትራሊያ ከሴፕቴምበር 4-6፣ 2019 ስለተካሄደው “Africa Down Under” ኮንፈረንስ ፋይዳዎች፣ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤታቸውን ዓመታዊ እንቅስቃሴዎችና ውጥኖች አስመልክተው ይናገራሉ።
Share




