የውርጃን በወንጀል አስጠያቂ ሕግን ለመሻር በኒው ሳውዝ ዌይልስ የላይኛው ምክር ቤት ቢያንስ 10 ያህል የማሻሻያ ምክረ ሃሳቦች ላይ በዚህ ሳምንት የከረረ ክርክር እንደሚካሄድ ይጠበቃል። ረቂቅ ድንጋጌው ባለፈው ወር በታችኛው ምክር ቤት ይሁንታ ተቸሮት አልፏል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

New South Wales Premier Gladys Berejiklian Source: AAP
Published
By Amy Hall
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

