ዶ/ር አንበሳ ተፈራ፤ በቴሌአቪቭ ዩኒቨርሲቲ የሴሜቲክ ሥነ ልሳን ተመራማሪና መምህር፤ “A Linguistic Analysis of Personal Names in Sidama” በሚል ርዕስ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ከሆኑት ታፈሰ ገብረማሪያ ጋር “ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture” ላይ ለሕትመት ስላበቁት የምርምር ሥራቸውና የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔንን አስመልክተው ይናገራሉ።
Share






