የውይይት መድረክ - የኢትዮጵያ የለውጥ ጉዞ አቅጣጫ ወዴት? ክፍል 2

Panel discussion Ethiopia's future Pt 2

Dr Semahagn Gashu (L), Dr Yohannes Gedamu (C), Geletaw Zeleke (R) Source: Courtesy of SG, GZ, and YG

ዶ/ር ሰማኸኝ ጋሹ፤ በ Endicott ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶችና ዓለም አቀፍ ሕግ መምህር፣ ደራሲ ገለታው ዘለቀና ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ፤ በ Georgia Gwinneett ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፤ “የኢትዮጵያ የለውጥ አቅጣጫ ወዴት?” በሚለው የውውይት መድረካችን አጀንዳ ላይ ግለ አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ። ደራሲ ገለታው ዘለቀ “ጂኦግራፊንና ቋንቋን መሠረት ያደረገ የመንትዮሽ ፌዴራሊዝም ሥርዓት አድርገን ሁለቱ በሕገ መንግሥቱ ስር በራሳቸው ምህዋር ላይ እንዲሆኑ ማድረግ ይቻላል” ይላሉ። ዶ/ር ሰማኸኝ ጋሹ “ኢትዮጵያዊነትንና ብሔረተኝነትን በአንድነት እያራመድን የምንቀጥል አይመስለኝም። ሁለቱ ወደ መጠፋፋት ስለሚሄዱ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባው ብሔራዊ አንድነት እንዲኖር ነው። ሊያያዘን የሚችለው ገመድ ዜግነት ነው፤ ኢትዮጵያዊነት ብቻ ነው” ሲሉ፤ ዶ/ር ዮሐንስ ገዳሙ “በኢሕአዲግ አካቢቢ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ያለው የሊሂቃን ስብስብ ከሌለ፤ የምንሰነዝራቸው ሃሳቦች ባዶ ሆነው ይቀራሉ። ኢሕአዲግ ራሱን ማነጽ አለበት” በማለት አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service