የኢትዮጵያ ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ስድስት የባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነትና አንድ የአምባሳደርነት ሹመት ሰጥተዋል።
ፕሬዚደንቷ በሕገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት፣
1. ወ/ሮ ደሚቱ ሀምቢሳ ቦንሳ
2. ጄኔራል አደም ሞሐመድ
3. አቶ ሌንጮ አየለ ባቲ
4. አቶ ሀደራ አበራ አድማሱ
5. አቶ ነቢል ማሀዲ አብዱላሂ እና
6. አቶ መላኩ ለገሰ አድማሱን በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት እንዲሁም
7. አቶ እሸቴ ወልደየስን በአምባሳደርነት የሾሙ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት በላከው መግለጫ አስታውቋል።
Share

