- በሁለቱ ወገኖች ዘንድ የተኩስ ልውውጥ መገታት
- ትግራይ ክልል ውስጥ በግጭቱ ሳቢያ የተናጋውን ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት መልሶ ማበጀት
- ከአመፅ እርምጃ ተገትቶ ልዩነቶችን በፖለቲካዊ መንገድ መፍታት
- የደኅንነት ሁኔታ ለሁሉም ማስገኘት
- ዘላቂ ስምምነት ላይ መድረስ
- ለግጭት ሳቢያ ሆነው ለተነሱ ችግሮች ማዕቀፋዊ ዕልባት ማበጀት
- የትጥቅ ፍቺ መካሔድ
- ዕርቅ ማውረድና ማኅበራዊ ትስስሮሽን መልሶ ማበጀት
- ኢትዮጵያ አንድ የመከላከያ ሠራዊት ብቻ ያላት የመሆኑ አመኔታ
- ስምምነቱ በተካሔደ 24 ሰዓታት ውስጥ የሁለቱ ተስማሚ ወገን ወታደራዊ አመራሮች ለስምምነቱ ትግበራ ንግግር ማካሔድ
- የጠብ ጫሪ ፕሮፖጋንዳ ድምፆችን ከማስተጋባት መቆጠብ
- ሰብዓዊ አገልግሎቶችን ማቅረብ
- ዝርዝር ፖለቲካዊ ዕልባት ላይ መድረስና ግብር ላይ ማዋል
በአፍሪካ ኅብረት አሸማጋይነት መንግሥትና ሕወሓት ኢትዮጵያ ውስጥ የጠብመንጃ ላንቃን 'ፀጥ' ለማሰኘት ከስምምነት ላይ ደረሱ
ግጭት እንዲቆም መሠረት የሆነው ባለ 12 ነጥብ ስምምነት ዘላቂ ሰላምን በፖለቲካ መፍትሔ የሚያሰፍን ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።

(From L to R): South African Minister of International Relations and Cooperation Naledi Pandor, Redwan Hussien Rameto, Representative of the Ethiopian government, Kenyan President Uhuru Kenyatta, African Union Horn of Africa envoy and former Nigerian president Olusegun Obasanjo, Getachew Reda, Representative of the Tigray People's Liberation Front (TPLF), and former deputy President of South Africa Phumzile Mlambo-Ngcuka pose for a photograph after the signing of a peace agreement following the African Union-led negotiations to resolve conflict in Ethiopia at the Department of International Relations and Cooperation (DIRCO) offices in Pretoria on November 2, 2022. Credit: PHILL MAGAKOE/AFP via Getty Images
Published
Updated
Share this with family and friends