የቪክቶሪያ ተጠባባቂ ፕሪሚየር ጄምስ ሜሊኖ ሜልበርንና ሪጂናል ቪክቶሪያ ላይ ተጥለው የነበሩት የኮሮናቫይረስ ገደቦች ከነገ ሐሙስ ጁን 10 ከምሽቱ 11.59pm ጀምሮ እንደሚነሳ ዛሬ አስታውቀዋል።
በዚህም መሠረት፤
ማኅበራዊ
ከዚህ ቀደም ከቤትዎ ለመውጣት ምክንያት የነበሩ አምስት ጉዳዮች ተነስተዋል።- መሠረታዊ ለሆኑ የገበያ ሸመታ
- ለሌሎች ክብካቤ ለማድረግ
- ፈቃድ ያለው የሥራ ገበታ ላይ ለመሠማራት
- እስከ ሁለት ሰዓት የሚደርስ የአካል እንቅስቃሴ ለማድረግና
- ክትባት ለመከተብና ልዩ ፈቃድ
Share

