በመሪዎች ሶስተኛና የመጨረሻ ዙር የአገራዊ ምርጫ ክርክር የሌበር መሪ አንቶኒ አልባኒዚ አሸነፉ

*** የመሪዎቹን ክርክር አስመልክቶ ድምፅ የሰጡት እስካሁን ከአንዱ ወግነው ውሳኔ ላይ ያልደረሱ የነበሩ የተለያዩ የአውስትራሊያ ከፍለ አገራት መራጮች ናቸው።

News

모리슨-알바니지 TV 토론회 Source: Seven Network

ዛሬ ሜይ 11 / ግንቦት 3 ማምሻውን በቻናል 7 ቴሌቪዥን አማካይነት በተካሔደው የመሪዎች ሶስተኛና የመጨረሻ ዙር የአገር አቀፍ ምርጫ ክርክር የሌበር መሪ አንቶኒ አልባኒዚ እስካሁን ድምፅ ለመስጠት ባልወሰኑ መራጮች አሸናፊ ተብለዋል። 

መራጮቹ ከውሳኔ ላይ የደረሱት በጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰንና የተቃዋሚ ቡድን መሪ አንቶኒ አልባኒዚ መካከል የተካሔደውን ክርክር ተመልክተው ካበቁ በኋላ ነው።

የመራጮቹ የክርከር አሸናፊ ድምፅ የተውጣጣው ከተለያዩ የአውስትራሊያ ክፍለ አገራት ሲሆን፤ በአጠቃላይ የድምፅ ውሳኔ አቶ አልባኒዚ 50 ለ 34 በሆነ ግልፅ ብይን አሸናፊ ለመባል በቅተዋል።
በየክፍለ አገራቱ በተካሔዱት የድምፅ አሰጣጦች፤

ምዕራብ አውስትራሊያ - ሃስላክ

ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን 44 ፐርሰንት - አንቶኒ አልባኒዚ 44 ፐርሰንት - ከክርክሩ በኋላ ውሳኔ ላይ ያልደረሱ 25 ፐርሰንት

ኒው ሳውዝ ዌይልስ - ማኳሪ

ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን 25 ፐርሰንት - አንቶኒ አልባኒዚ 50 ፐርሰንት - ከክርክሩ በኋላ ውሳኔ ላይ ያልደረሱ 25 ፐርሰንት

ቪክቶሪያ - ቺዝሆልም

ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን 35 ፐርሰንት - አንቶኒ አልባኒዚ 52 ፐርሰንት - ከክርክሩ በኋላ ውሳኔ ላይ ያልደረሱ 13 ፐርሰንት

ደቡብ አውስትራሊያ - ቡዝቢይ

ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን 32 ፐርሰንት - አንቶኒ አልባኒዚ 52 ፐርሰንት - ከክርክሩ በኋላ ውሳኔ ላይ ያልደረሱ 16 ፐርሰንት

ታዝማኒያ - ባስ

ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን 32 ፐርሰንት - አንቶኒ አልባኒዚ 52 ፐርሰንት - ከክርክሩ በኋላ ውሳኔ ላይ ያልደረሱ 16 ፐርሰንት

ኩዊንስላንድ - ሊሊ

ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን 41 ፐርሰንት - አንቶኒ አልባኒዚ 54 ፐርሰንት - ከክርክሩ በኋላ ውሳኔ ላይ ያልደረሱ 5 ፐርሰንት

ኖርዘርን ቴሪቶሪ - ሰለሞን 

ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን 25 ፐርሰንት - አንቶኒ አልባኒዚ 50 ፐርሰንት - ከክርክሩ በኋላ ውሳኔ ላይ ያልደረሱ 25 ፐርሰንት ናቸው።

 

 

 

 

 


Share

Published

Updated

By NACA, Kassahun Seboqa Negewo

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service