SKIP TO MAIN CONTENT

ለዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ ሕልፈተ ሕይወት ዝከራ አውስትራሊያ ውስጥ ብሔራዊ የሐዘን ቀን ሊካሔድ ነው

የንግሥት ኤልሳቤጥ የቀብር ሥነ ሥርዓት ሴፕቴበር 19 / መስከረም 9 ይፈፀማል።

Queen Elizabeth II.jpg
Queen Elizabeth II at St Paul's Cathedral for a service of Thanksgiving held in honour of her 80th birthday, June 15, 2006 in London, England. Credit: Tim Graham Photo Library via Getty Images

1 min read

Published

By Kassahun Seboqa Negewo, NACA

Source: SBS


Skip to article content

ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዜ ሴፕቴምበር 22 / መስከረም 12 የዳግማዊት ኤልሳቤጥን ሕልፈተ ሕይወት ለመዘከር ብሔራዊ የሐዘን ቀን ሆኖ እንደሚውልና መሥሪያ ቤቶችም ዝግ እንደሚሆኑ አስታወቁ።

አቶ አልባኒዚ ብሔራዊ የሐዘን ቀኑን አስመልክቶ ለሁሉም የክፍለ አገርና ግዛት መሪዎች በደብዳቤ ጠይቀው ይሁንታን ያገኙ መሆኑንም አክለው ገልጠዋል።

የንግሥቲቱ የቀብር ሥነ ሥርዓት ሴፕቴምበር 19 / መስከረም 9 ለንደን ውስጥ እንደሚከናወንም ተነግሯል።


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now