የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

*** በቀብሩ ሥነ ሥርዓት ላይ ፕሬዚደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተገኝተዋል።

News

Ethiopian Orthodox priests carry a coffin containing the body of the late Abune Merkerios, fourth patriarch of the Ethiopian Orthodox church. Source: Getty

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 4ኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተቀብር የቤተክርስቲያኗ ሥርዓተ ቀኖና በሚያዘው መልኩ በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።

News
People try to reach a coffin containing the body of the late Abune Merkerios, fourth patriarch of the Ethiopian Orthodox church,during his farewell ceremony. Source: Getty

በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል በተከናወነው የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ፣ ክብርት ሣህለወርቅ ዘውዴ የኢፌድሪ ፕሬዚደንት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ካህናት አባቶች፣ የ አብያተ ክርስቲያናት ተወካዮች እና በርካታ ሕዝብ ክርስቲያን ምዕመናን ተገኝተዋል።


1 min read

Published

By Stringer Report


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now