SKIP TO MAIN CONTENT

ኢትዮጵያን ያስጠራው ጮቄ ኢኮቪሌጅ ከዓለም ቱሪዝም ድርጅት ሽልማት ተቀበለ

የዓለም ቱሪዝም ድርጅት /UNWTO/ በጎጃም የሚገኘውን የጮቄ ተራራ ኢኮ ቱሪዝም ልማት የ2022 የዓለም ድንቅ ቱሪዝም መንደር (Best Tourism Village) ውድድር አሸናፊ አድርጎ መምረጡ ይታወሳል::

ECOV.jpg
Credit: PR

1 min read

Published

Updated

By Stringer Report

Source: SBS


Skip to article content

ሽልማቱን የቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ስለሺ ግርማ ከጮቄ ሙሉ ኢኮ ሎጅ መስራች አቢይ ዓለም ጋር በመሆን በሳውዲ አረቢያ አሉላ ከተማ ከዋና ፀሐፊው እጅ ተቀብለዋል።

በውድድሩ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ50 ሀገራት በላይ እና ከ100 በላይ የቱሪዝም መዳረሻዎች የተሳተፉ ሲሆን ማህበረሰቡን ያሳተፉ እና ዘላቂ (Sustainable) የሆኑትን ለሽልማት መብቃታቸው ተገልጿል።


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now