ሽልማቱን የቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ስለሺ ግርማ ከጮቄ ሙሉ ኢኮ ሎጅ መስራች አቢይ ዓለም ጋር በመሆን በሳውዲ አረቢያ አሉላ ከተማ ከዋና ፀሐፊው እጅ ተቀብለዋል።
በውድድሩ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ50 ሀገራት በላይ እና ከ100 በላይ የቱሪዝም መዳረሻዎች የተሳተፉ ሲሆን ማህበረሰቡን ያሳተፉ እና ዘላቂ (Sustainable) የሆኑትን ለሽልማት መብቃታቸው ተገልጿል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Credit: PR
ሽልማቱን የቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ስለሺ ግርማ ከጮቄ ሙሉ ኢኮ ሎጅ መስራች አቢይ ዓለም ጋር በመሆን በሳውዲ አረቢያ አሉላ ከተማ ከዋና ፀሐፊው እጅ ተቀብለዋል።
በውድድሩ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ50 ሀገራት በላይ እና ከ100 በላይ የቱሪዝም መዳረሻዎች የተሳተፉ ሲሆን ማህበረሰቡን ያሳተፉ እና ዘላቂ (Sustainable) የሆኑትን ለሽልማት መብቃታቸው ተገልጿል።
1 min read
Published
Updated
By Stringer Report
Source: SBS
Share this with family and friends