ኢትዮጵያን ያስጠራው ጮቄ ኢኮቪሌጅ ከዓለም ቱሪዝም ድርጅት ሽልማት ተቀበለ

የዓለም ቱሪዝም ድርጅት /UNWTO/ በጎጃም የሚገኘውን የጮቄ ተራራ ኢኮ ቱሪዝም ልማት የ2022 የዓለም ድንቅ ቱሪዝም መንደር (Best Tourism Village) ውድድር አሸናፊ አድርጎ መምረጡ ይታወሳል::

ECOV.jpg

Credit: PR

ሽልማቱን የቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ስለሺ ግርማ ከጮቄ ሙሉ ኢኮ ሎጅ መስራች አቢይ ዓለም ጋር በመሆን በሳውዲ አረቢያ አሉላ ከተማ ከዋና ፀሐፊው እጅ ተቀብለዋል።

በውድድሩ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ50 ሀገራት በላይ እና ከ100 በላይ የቱሪዝም መዳረሻዎች የተሳተፉ ሲሆን ማህበረሰቡን ያሳተፉ እና ዘላቂ (Sustainable) የሆኑትን ለሽልማት መብቃታቸው ተገልጿል።

Share

Published

Updated

By Stringer Report
Source: SBS

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service