Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

ኢትዮጵያን ያስጠራው ጮቄ ኢኮቪሌጅ ከዓለም ቱሪዝም ድርጅት ሽልማት ተቀበለ

የዓለም ቱሪዝም ድርጅት /UNWTO/ በጎጃም የሚገኘውን የጮቄ ተራራ ኢኮ ቱሪዝም ልማት የ2022 የዓለም ድንቅ ቱሪዝም መንደር (Best Tourism Village) ውድድር አሸናፊ አድርጎ መምረጡ ይታወሳል::

ECOV.jpg

Credit: PR

ሽልማቱን የቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ስለሺ ግርማ ከጮቄ ሙሉ ኢኮ ሎጅ መስራች አቢይ ዓለም ጋር በመሆን በሳውዲ አረቢያ አሉላ ከተማ ከዋና ፀሐፊው እጅ ተቀብለዋል።

በውድድሩ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ50 ሀገራት በላይ እና ከ100 በላይ የቱሪዝም መዳረሻዎች የተሳተፉ ሲሆን ማህበረሰቡን ያሳተፉ እና ዘላቂ (Sustainable) የሆኑትን ለሽልማት መብቃታቸው ተገልጿል።


1 min read

Published

Updated

By Stringer Report

Source: SBS


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now