የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ ቦርድ ከወርኃ ኖቬምበር ወዲህ የወለድ መጠን ቅናሽ ሲይደርግ ይህ የመጀመሪያ ጊዜው ነው።
ቦርዱ ከውሳኔ ላይ የደረሰው በዛሬው ዕለት ባካሔደው ስብሰባ ነው።
እንደ ምጣኔ ሃብትና የኑሮ ውድነት ጉዳዮች ሁሉ የወለድ መጠን ቅናሹ በቅርቡ አገር አቀፍ ምርጫ ለማድረግ በዕሳቤ ላሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዚ መንግሥት መልካም ዜና ነው ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ ቦርድ ከወርኃ ኖቬምበር ወዲህ የወለድ መጠን ቅናሽ ሲይደርግ ይህ የመጀመሪያ ጊዜው ነው።
ቦርዱ ከውሳኔ ላይ የደረሰው በዛሬው ዕለት ባካሔደው ስብሰባ ነው።
እንደ ምጣኔ ሃብትና የኑሮ ውድነት ጉዳዮች ሁሉ የወለድ መጠን ቅናሹ በቅርቡ አገር አቀፍ ምርጫ ለማድረግ በዕሳቤ ላሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዚ መንግሥት መልካም ዜና ነው ።
1 min read
Published
By Kassahun Seboqa Negewo, NACA
Source: SBS
Share this with family and friends