የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ ቦርድ ከወርኃ ኖቬምበር ወዲህ የወለድ መጠን ቅናሽ ሲይደርግ ይህ የመጀመሪያ ጊዜው ነው።
ቦርዱ ከውሳኔ ላይ የደረሰው በዛሬው ዕለት ባካሔደው ስብሰባ ነው።
እንደ ምጣኔ ሃብትና የኑሮ ውድነት ጉዳዮች ሁሉ የወለድ መጠን ቅናሹ በቅርቡ አገር አቀፍ ምርጫ ለማድረግ በዕሳቤ ላሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዚ መንግሥት መልካም ዜና ነው ።
Share

Michele Bullock, governor of the Reserve Bank of Australia (RBA). Credit: Lisa Maree Williams/Bloomberg via Getty Images
1 min read
Published
By Kassahun Seboqa Negewo, NACA
Source: SBS

SBS World News