ብሔራዊ ባንክ የወለድ መጠን ቀነሰ

የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ግሽበትን ለመፋለም የወለድ መጠን ቅናሽ ያረፈው ከ4.35 ፐርሰንት ወደ 4.1 ፐርሰንት ዝቅ እንዲል ነው።

Micheal.png

Michele Bullock, governor of the Reserve Bank of Australia (RBA). Credit: Lisa Maree Williams/Bloomberg via Getty Images

የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ ቦርድ ከወርኃ ኖቬምበር ወዲህ የወለድ መጠን ቅናሽ ሲይደርግ ይህ የመጀመሪያ ጊዜው ነው።

ቦርዱ ከውሳኔ ላይ የደረሰው በዛሬው ዕለት ባካሔደው ስብሰባ ነው።

 እንደ ምጣኔ ሃብትና የኑሮ ውድነት ጉዳዮች ሁሉ የወለድ መጠን ቅናሹ በቅርቡ አገር አቀፍ ምርጫ ለማድረግ በዕሳቤ ላሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዚ መንግሥት መልካም ዜና ነው ።



Share

Published

By Kassahun Seboqa Negewo, NACA
Source: SBS

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ብሔራዊ ባንክ የወለድ መጠን ቀነሰ | SBS Amharic