የዓለም ጤና ድርጅት የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝን በሉላዊ አስቸኳይ የጤና አሳሳቢነት ፈረጀ

*** በዝንጀሮ ፈንጣጣ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር በ75 አገራትና ግዛቶች 16,000 ያህል ደርሷል፤ የአምስት ሰዎች ሕይወቶችን ቀጥፏል።

News

Kyle Planck, 26, who has recovered from monkeypox, shows a photo of a rash on his skin during an interview in New York on July 19, 2022. Source: Getty

የዓለም ጤና ድርጅት የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝን በሉላዊ አስቸኳይ የጤና አሳሳቢነት ፈረጀ።

እንደ ድርጅቱ የማስጠንቀቂያ ደወል ዝንጀሮ ፈንጣጣ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር በ75 አገራትና ግዛቶች 16,000 ያህል ደርሷል፤ የአምስት ሰዎች ሕይወቶችን ቀጥፏል።

በአሁኑ ወቅት በዓለም የጤና ድርጅት በአስቸኳይ ሉላዊ ጤና ማስጠንቀቂያ የተሰጠባቸው የኮቪድ - 19 ወረርሽኝና ፖሊዮን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ያልተቋረጠ ጥረት እየተደረገበት ያለው ፖሊዮ ነው።

 


1 min read

Published

Updated

By NACA, Kassahun Seboqa Negewo


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now