የዓለም ጤና ድርጅት የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝን በሉላዊ አስቸኳይ የጤና አሳሳቢነት ፈረጀ
*** በዝንጀሮ ፈንጣጣ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር በ75 አገራትና ግዛቶች 16,000 ያህል ደርሷል፤ የአምስት ሰዎች ሕይወቶችን ቀጥፏል።
1 min read
Published
Updated
By NACA, Kassahun Seboqa Negewo
Skip to article contentShare this with family and friends
የዓለም ጤና ድርጅት የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝን በሉላዊ አስቸኳይ የጤና አሳሳቢነት ፈረጀ።
እንደ ድርጅቱ የማስጠንቀቂያ ደወል ዝንጀሮ ፈንጣጣ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር በ75 አገራትና ግዛቶች 16,000 ያህል ደርሷል፤ የአምስት ሰዎች ሕይወቶችን ቀጥፏል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም የጤና ድርጅት በአስቸኳይ ሉላዊ ጤና ማስጠንቀቂያ የተሰጠባቸው የኮቪድ - 19 ወረርሽኝና ፖሊዮን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ያልተቋረጠ ጥረት እየተደረገበት ያለው ፖሊዮ ነው።