ዛሬ ይፋ በሆነው የአውስትራሊያ የዋጋ ግሽበት መጠን ከ2001 ወዲህ ከ6.1 ፐርሰንት ሲደርስ የመጀመሪያው ሆኗል።
የብድርና የወለድ መጠንን ለከፋ የዋጋ ንረትም የሚዳርግ አሰኝቷል።

ለዋጋ ግሽበቱ መናር የነዳጅና የቤት ዋጋዎች ማሻቀብ፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝና የዩክሬይን ጦርነት አቅርቦት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደር በዋነኛ ምክንያትነት ተጠቁመዋል።
የዛሬውን የዋጋ ግሽበት ወደ ታች ለመጫን ብሔራዊ ባንክ በቀጣዩ ወርሃዊ ስብሰባው የወለድ መጠን ጭማሪ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
Share

