የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዘንድሮው የፋይናንስ ዓመት 5 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ አስገኘ

የዘንድሮው ገቢ ካምናው ጋር ሲነፃፀር በ79 ፐርሰንት ዕድገት አሳይቷል።

Ethiopian Airlines Airbus 350-900.jpg

Ethiopian Airlines Airbus 350-900 taking off from London Heathrow airport. Credit: Fabrizio Gandolfo/SOPA Images/LightRocket via Getty Images

የኮቪድ - 19 ሉላዊ ወረርሽኝ፣ የሩስያና ዩክሬይን ጦርነት ያስከተለውን የነዳጅ እጥረትና የምጣኔ ሃብት ቀውስ ተቋቁሞ አየር መንገዱ 937 ሚሊየን የሜሪካን ዶላር የተጣራ ትርፍ አስገኝቷል።

ይህም በንፅፅር ካለፈው ዓመት የ90 ፐርሰንት ዕድገትን አሳይቷል።

በሌላም በኩል 6.9 ሚሊየን ዓለም አቀፍ መንገደኞችን ያጓጓዘ ሲሆን፤ ካምናው የ36 ፐርሰንት ጭማሪ አስመዝግቧል።


Share

Published

By Stringer Report
Source: SBS

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service