የኮቪድ - 19 ሉላዊ ወረርሽኝ፣ የሩስያና ዩክሬይን ጦርነት ያስከተለውን የነዳጅ እጥረትና የምጣኔ ሃብት ቀውስ ተቋቁሞ አየር መንገዱ 937 ሚሊየን የሜሪካን ዶላር የተጣራ ትርፍ አስገኝቷል።
ይህም በንፅፅር ካለፈው ዓመት የ90 ፐርሰንት ዕድገትን አሳይቷል።
በሌላም በኩል 6.9 ሚሊየን ዓለም አቀፍ መንገደኞችን ያጓጓዘ ሲሆን፤ ካምናው የ36 ፐርሰንት ጭማሪ አስመዝግቧል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የኮቪድ - 19 ሉላዊ ወረርሽኝ፣ የሩስያና ዩክሬይን ጦርነት ያስከተለውን የነዳጅ እጥረትና የምጣኔ ሃብት ቀውስ ተቋቁሞ አየር መንገዱ 937 ሚሊየን የሜሪካን ዶላር የተጣራ ትርፍ አስገኝቷል።
ይህም በንፅፅር ካለፈው ዓመት የ90 ፐርሰንት ዕድገትን አሳይቷል።
በሌላም በኩል 6.9 ሚሊየን ዓለም አቀፍ መንገደኞችን ያጓጓዘ ሲሆን፤ ካምናው የ36 ፐርሰንት ጭማሪ አስመዝግቧል።
1 min read
Published
By Stringer Report
Source: SBS
Share this with family and friends