የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዘንድሮው የፋይናንስ ዓመት 5 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ አስገኘ

የዘንድሮው ገቢ ካምናው ጋር ሲነፃፀር በ79 ፐርሰንት ዕድገት አሳይቷል።

Ethiopian Airlines Airbus 350-900.jpg

Ethiopian Airlines Airbus 350-900 taking off from London Heathrow airport. Credit: Fabrizio Gandolfo/SOPA Images/LightRocket via Getty Images

የኮቪድ - 19 ሉላዊ ወረርሽኝ፣ የሩስያና ዩክሬይን ጦርነት ያስከተለውን የነዳጅ እጥረትና የምጣኔ ሃብት ቀውስ ተቋቁሞ አየር መንገዱ 937 ሚሊየን የሜሪካን ዶላር የተጣራ ትርፍ አስገኝቷል።

ይህም በንፅፅር ካለፈው ዓመት የ90 ፐርሰንት ዕድገትን አሳይቷል።

በሌላም በኩል 6.9 ሚሊየን ዓለም አቀፍ መንገደኞችን ያጓጓዘ ሲሆን፤ ካምናው የ36 ፐርሰንት ጭማሪ አስመዝግቧል።


1 min read

Published

By Stringer Report

Source: SBS


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now