ጆኮቪች ለአራተኛ ጊዜ የዊምበልደን አሸናፊ ሆነ

ሌይተን ሂወት በ2002 የዊምበልደ አሸናፊ ከሆነ በኋላ ለአውስትራሊያ በወንዶች ቴኒስ የዊምበልደን ተስፋን ያቆጠቆጠው የትናንቱን የኖቫክ ጆኮቪች እና ኒክ ኪሪዮስን ጨዋታ ነበር።

Day Fourteen: The Championships - Wimbledon 2022

LONDON, ENGLAND - JULY 10: Kyrgios of Australia congratulates Djokovic of Serbia after their match during day fourteen of The Championships Wimbledon 2022 Source: Getty Images Europe

ኖቫክ ጆኮቪች ኒክ ኪሪዮስን በማሸነፍ ለአራተኛ ጊዜ የዊምበልደን አሸናፊ ሆነ።

ውድድርሩ ለአራት ዙር የተከናወነ ሲሆን ውጤቱ ((4-6 6-3 6-4 7-6 (3) )) ሆኖ ተጠናቋል።

ጆኮቪች በዊምበልደን ሲያሸንፍ ይህ ለሰባተኛ ጊዜ ሲሆን  በአጠቃላይም ታላላቅ የቴኒስ ውድድሮችን በአንደኛነት ሲያጠናቅቅ ለ21 ጊዜ ሆኗል ።

ሌይተን ሂወት በ2002 የዊምበልደ አሸናፊ ከሆነ በኋላ ለአውስትራሊያ በወንዶች ቴኒስ የዊምበልደን ተስፋን ያቆጠቆጠው የትናንቱን የኖቫክ ጆኮቪች እና ኒክ ኪሪዮስን  ጨዋታ ነበር።

የ27 አመቱ ኪሪዮስ በበኩሉ ለዊምበልደን የመጨረሻ የዋንጫ ውድድር ላይ እደርሳለሁ ብሎ አስቦ እንደማይውቅ የተናገረ፤ ሲሆን በውጤቱም  ለጆኮቪች የእንኳን ደስ ያለህ መለክትን አስተላልፏል ። ኖቫክ ጆኮቪች በበኩሉ ለኪሪዮስ ያለውን ከበሬታ እና ድንቅ ችሎታውን አድንቋል ።


Share

Published

Updated

Presented by Martha Tsegaw

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service