መልካም አዲስ ዓመት ለሁላችሁም
በዘመነ ለውጥ የወቅት ታዳሽነት በጣሙን ጠቃሚ ነው።
እያንዳንዱ በመላው ኢትዮጵያ ፈክቶ ያለው አዲስ ቢጫ አደይ አበባ የተስፋችን ልብ ማሰኛ ነው።
ብሩኅ ተስፋ
በአሁኑ ወቅት የአዲስ ዓመት አከባበር ለየት ይላል።
የወረርሽኙ ዕውነታ ማለት ያለፉት ዓመታት ዓይነት የፌስታ ስብስቦች ማድረግአለመቻላቸውን ነው።
ይሁንና፤ በሁሉም ሥፍራ ባሉ ኢትዮጵያውያን የጋርዮሽ ዕውቀትና ብልሃት ግና ተለያይተን ሳለን እንኳ እንገኛለን።
ይህን አዋኪ ጊዜ የምንወጣው ሁላችንም በጋራ ማለፍ ስንችል ብቻ ነው።
ይህን ማድረግ እንደምንችልም አውቃለሁ፤ አመኔታም አለኝ።
ለሁሉም አውስትራሊያውያን - ኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመትን እመኛለሁ።
Share

