Share
" ብፁዕ አቡነ ማትያስ ያስተላለፉት የግል አቋም እንጂ የሲኖዶሱ ውሳኔ አይደለም " - ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ
ብፁዕ አቡነ ማትያስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ባለፈው ሳምንት ያስተላለፉት መልእክት ሲኖዶሱን እንደማይወክል ተገለፀ:: የቤክርስትያኒቱ ሲኖዶስ ዋና ፀሀፊ ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ በዛሬው እለት ለብዙሀን መገናኛዎች በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት የትኛውም መልዕክት ከመተላለፉ በፊት በሲኖዶስ በሚደረግ ስብሰባ ውሳኔ ሊሰጠው ይገባል ብለዋል ፡፡ በመሆኑም አቡነ ማትያስ ያስተላለፉት መልእክት የግል አቋም እንጂ የሲኖዶሱ ውሳኔ አለመሆኑን ገልጸዋል፡

Abune Yosef Source: SBS Amharic
Published
Updated
Presented by Martha Tsegaw
Share this with family and friends
