" ብፁዕ አቡነ ማትያስ ያስተላለፉት የግል አቋም እንጂ የሲኖዶሱ ውሳኔ አይደለም " - ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ

ብፁዕ አቡነ ማትያስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ባለፈው ሳምንት ያስተላለፉት መልእክት ሲኖዶሱን እንደማይወክል ተገለፀ:: የቤክርስትያኒቱ ሲኖዶስ ዋና ፀሀፊ ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ በዛሬው እለት ለብዙሀን መገናኛዎች በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት የትኛውም መልዕክት ከመተላለፉ በፊት በሲኖዶስ በሚደረግ ስብሰባ ውሳኔ ሊሰጠው ይገባል ብለዋል ፡፡ በመሆኑም አቡነ ማትያስ ያስተላለፉት መልእክት የግል አቋም እንጂ የሲኖዶሱ ውሳኔ አለመሆኑን ገልጸዋል፡

 Abune Yosef

Abune Yosef Source: SBS Amharic


Published

Updated

Presented by Martha Tsegaw


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now