ቦሪስ ጆንሰን ከእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትርነት የሚለቁ መሆናቸውን አስታወቁ

*** ቦሪስ ጆንሰን እሳቸውን የሚተካ መሪ እስከሚመረጥ ድረስ በጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው ይቆያሉ።

News

Prime Minister Boris Johnson. Source: Getty

የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ዛሬ ጁላይ 7 / ሰኔ 30 የአገር መሪነት ስልጣናቸውን የሚለቁ መሆኑን በይፋ አሳወቁ።


ይሁንና ፓርቲያቸው በምትካቸው አዲስ የፓርቲና የአገር መሪ እስከሚመርጥ ድረስ በጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው ይቀጥላሉ። 
 
የጠቅላይ ሚኒስትሩን አመራር በመቃወም 59 የመንግሥት ባለስልጣናት ኃላፊነታቸውን በፈቃዳቸው ለቅቀዋል። 
 
የተቃዋሚ ቡድኑ የሌበር ፓርቲ መሪ ኪይር ስታርመር የጆንስንን ስንብት "ማለፊያ ዜና" ያሉት ሲሆን፤ አክለውም፤ አቶ ጆንሰን የሚሰናበቱ ቢሆንም የሚያሻው "አግባብ ያለው የመንግሥት ለውጥ ነው" ብለዋል። 
 

Share

Published

Updated

By Stringer Report

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service