SKIP TO MAIN CONTENT

ቦሪስ ጆንሰን ከእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትርነት የሚለቁ መሆናቸውን አስታወቁ

*** ቦሪስ ጆንሰን እሳቸውን የሚተካ መሪ እስከሚመረጥ ድረስ በጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው ይቆያሉ።

News
Prime Minister Boris Johnson. Source: Getty

1 min read

Published

Updated

By Stringer Report


Skip to article content

የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ዛሬ ጁላይ 7 / ሰኔ 30 የአገር መሪነት ስልጣናቸውን የሚለቁ መሆኑን በይፋ አሳወቁ።

ይሁንና ፓርቲያቸው በምትካቸው አዲስ የፓርቲና የአገር መሪ እስከሚመርጥ ድረስ በጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው ይቀጥላሉ። 

 

የጠቅላይ ሚኒስትሩን አመራር በመቃወም 59 የመንግሥት ባለስልጣናት ኃላፊነታቸውን በፈቃዳቸው ለቅቀዋል። 

 

የተቃዋሚ ቡድኑ የሌበር ፓርቲ መሪ ኪይር ስታርመር የጆንስንን ስንብት "ማለፊያ ዜና" ያሉት ሲሆን፤ አክለውም፤ አቶ ጆንሰን የሚሰናበቱ ቢሆንም የሚያሻው "አግባብ ያለው የመንግሥት ለውጥ ነው" ብለዋል። 

 


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now