አገሪቱን በ72 ሰዓታት ለቀው እንዲወጡ ደብዳቤ የተሰጣቸው ግለሰቦች
1. አደሌ ክሆደር፡ በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካይ
2. ሳኢድ ሞሃመድ፡ የመንግሥታቱ የሰብኣዊ አቅርቦት ጉዳዮች ማስተባባሪያ ዋናው ጽሕፈት ቤት ምክልት ኃላፊ
3. ግሃዳ ኢልታሂር፡ የሰብኣዊ አቅርቦት አስተባባሪ መክትል ኃላፊ ተወካይ
4. ግራንት ሊአይቲ፡ የሰብኣዊ አቅርቦት አስተባባሪ ምክትል ኃላፊ
5. ክዋሴ ሳንኩሎቴ፡ የሰላምና ልማት አማካሪ
6. ሰኒ አንዬግቡላ፡ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ ጽሕፈት ቤት የመንግሥታቱ ሰብኣዊ መብቶች የሚኒተሪንግ፣ ሪፖርቲንግና አድቮኬሲ ቡድን መሪ እና
7. ማሲ ቪጎዳ የሰብ ዓዊ ጉዳዮች ጽሕፍፈት ቤት አስተባባሪ መሆናቸው ታውቋል።
[ ደመቀ ከበደ ፡ አዲስ አበባ ]
Share

