የኢትዮጵያ አየር መንገድ አራት ሽልማቶችን አገኘ

*** የኢትዮጵያ አየር መንገድ “SKYTRAX” በ2021ዓ.ም ባዘጋጀው ምርጥ የዓለም አየር መንገዶች ውድድር በአራት ዘርፎች ሽልማቶችን መቀዳጀቱን ገልጿል።

Homeland Report

Flight attendants attend a presentation of a Boeing 787 passenger plane operated by the Ethiopian Airlines marking the 75th birthday of the airlines. Source: Getty

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በይፋዊ ገፁ እንዳስታወቀው "በአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ" ዘርፍ ለተከታታይ አራት ዓመታት ፣ "በአፍሪካ ምርጥ ቢዝነስ ክላስ" ዘርፍ ለተከታታይ ሶስት  ዓመታት፣ "በአፍሪካ ምርጥ ኢኮኖሚ ክላስ" ዘርፍ ለተከታታይ ሶስት ዓመታት እንዲሁም "በአፍሪካ ምርጥ የበረራ መስተንግዶ ሰራተኞች" ዘርፍ አንደኛ ለመሆን ችሏል።

አየር መንገዱ በSKYTRAX ምርጥ የዓለም 100 አየር መንገዶች ዝርዝር ውስጥም በ37 ኛ ደረጃ ለመቀመጥ የቻለ ሲሆን ውድድሩ በዓለማችን ላይ ከሚገኙ 350 በላይ አየር መንገዶችን ያሳተፈ መሆኑ ተገልጿል።

[ ደመቀ ከበደ ፡ አዲስ አበባ ]


1 min read

Published

By Demeke Kebede


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now