የመጀመሪያዎቹ 26 ተመላሽ አውስትራሊያውያን ከአፍጋኒስታን ወደ የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ ገቡ

*** የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት 3,000 ሰብዓዊ ቪዛዎችን ለአፍጋኒስታንያውያን መደበ

News

A contingent of Air Force and Army personnel board a waiting KC-30A Multi-Role Tanker Transport aircraft at RAAF Base Amberley bound for the Middle East. Source: AAP

ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን የመጀመሪያዎቹ 26 ተመላሽ አውስትራሊያውያን ከአፍጋኒስታን ወጥተው የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ ጦር ሠፈር እንዲያርፉ መደረጉን አስታወቁ። 

ከተመላሾቹ ውስጥ የአውስትራሊያና አፍጋን ዜጎችና ዓለም አቀፍ ኤጀንሲዎችን የወከሉ የውጭ አገር ሠራተኞች ይገኙበታል።  

አቶ ሞሪሰን በመጪዎቹ ቀናት ውስጥ በእያንዳንዱ በረራ የተመላሾች ቁጥር እንዲጨምር ለማድረግ መንግሥት ጥረቶችን እንደሚያደርግ ተናግረዋል።

ይሁንና በረራዎቹ የሚወሰኑት እንደ አየር ንብረቱና ካቡል አውሮፕላን ማረፊያ ላይ በሚከሰቱት ተግዳሮች እንደሚወሰኑም አመላክተዋል።  

የፌዴራል መንግሥቱ 3,000 ሰብዓዊ ቪዛዎችን ለአፍጋኒስታንውያን መመደቡም ተነግራል።


Share

1 min read

Published

Updated

By NACA

Presented by Kassahun Seboqa Negewo


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service