የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አቶ ኡሞድ ኡጁሉን በክልል ርዕሰ መስተዳድርነት መረጠ

*** አቶ ደስታ ሌዳሞ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተመርጠዋል

Homeland Report

Umud Ujulu (L).

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አቶ ኡሞድ ኡጁሉን የክልሉ ርዕሠ-መስተዳድር አድርጎ መርጧል፡፡

አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት፣ የክልሉ ስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር እንዲሁም ከህዳር 1/2011 ዓ.ም ጀምሮ የክልሉ ርእሠ መስተዳድር ሆነው ያገለገሉ ሲሆን  ለቀጣይ አምስት ዓመታት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሆነው እንዲያገለግሉ ተመርጠዋል።

[ ጋምቤላ ኮሙኒኬሽን ]

***

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ባካሔደው የስድስተኛው ዙር የመጀመሪያ ጉባኤው አቶ ደስታ ዳሌሞን በርዕሰ መስተዳድርነት መርጣል።

ለቀጣዩ አምስት በጉባእኤው የተመረጡት አቶ ደስታም በርዕሰ መስተዳድርነት ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።   


1 min read

Published

By Stringer Report


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now