በሶስት ወታደራዊ ግጭቶች በተካሄዱባቸው ግንባሮች ተጨማሪ ከተሞች በመንግሥት ቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጠ

*** ወታደራዊው ዘመቻ የተካሔደው በጋሸና፣ ወረኢሉና ከሚሴ ግንባሮች ነው

Homeland Report

Source: SBS Amharic

የመንግሥት ኩሙኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ በሶስት ወታደራዊ ግጭቶች በተካሄዱባቸው ግንባሮች ተጨማሪ ከተሞች በመንግሥት ቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታወቀ። 

በዚህም መሠረት፤

  • በጋሸና ግንባር ቀውዝባና ጭላ ከተሞችና አካባቢያቸው
  • በወረኢሉ ግንባር አጅባር፣ ተንታ እና ዶባ ከተሞችና አካባቢያቸው
  • በከሚሴ ግንባር  ማጀቴን፣ ጭረቲን፣ ከሚሴን፣ ርቄን፣ ወለዲን፣ አልቡኮ ከተሞችን እና የቃሉ ወረዳን አብዛኛው ክፍል በመንግሥት ቁጥጥር ስር መሆናቸውን ገልጧል።

በሕወሓት በኩል ይህንን አስመልክቶ ለጊዜው ወታደራዊ መግለጫ አልተሰጠም። 


1 min read

Published

By Stringer Report


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now