የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዕጩ ኮሚሽነሮች ዝርዝር ለሕዝብ አስተያየት ቀረበ

*** 42ቱ ዕጩ ኮሚሽነሮች የተለያዩ የሙያ፣ የትምህርት፣ የዕድሜ፣ የሥራ ልምድና የፆታ ተዋፅዖዎች ያላቸው ናቸው።

Homeland Report

Source: FDRE

የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥር 27 -  2014 የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዕጩ ኮሚሽነሮች ላይ ህብረተሰቡ አስተያየት እንዲሰጥባቸው የስም ዝርዝር፣ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምዶችን አካትቶ አቀረበ።

1. ሎሬት ፕሮፌሰር ጥሩሰው ተሰማ

2. ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ

 

3. ፕ/ር አፈወርቅ በቀለ ስመኝ

 

4. አቶ ዘገዬ አስፋው አብዲ

 

5. አምባሳደር ታደለች ኃ/ሚካኤል

 

6. ፕ/ር ጥላሁን ተሾመ

 

7. አቶ ኃይሌ ገብሬ ሱሌ

 

8. ፕ/ር ባዬ ይማም

 

9. ዶ/ር ሰሚር የሱፍ

 

10.ዶ/ር አብዲሳ ዘርዓይ በማኖ

 

11. ፕ/ር ሀብታሙ ወንድሙ

 

12. አቶ ገመቹ ዱቢሶ ጉደና

 

13. አቶ ሣሙኤል ጣሰው ተፈራ

 

14. አምባሳደር ሙዕዝ ገ/ህይወት ወ/ስላሴ

 

15. አቶ አህመድ ሁሴን መሀመድ

 

16. ፕ/ር መስፍን አርአያ

 

17. ዶ/ር አበራ ዴሬሳ

 

18. ሂሩት ገ/ስላሴ ኦዳ

 

19. አምባሳደር ሙሐመድ ድሪር

 

20. አቶ ንጉሱ አክሊሉ

 

21. ፕሮፌሰር ያዕቆብ አርሳኖ

 

22. ተስፋዬ ሃቢሶ

 

23. ዶ/ር አይሮሪት መ/ድያሲን

 

24. ክፍሌ ወ/ሚካኤል ሐጀቶ

 

25. ዶ/ር ተገኘወርቅ ጌጡ መንገሻ

 

26. ፕ/ር ካሣሁን ብርሃኑ አለሙ

 

27. አባተ ኪሾ ሆራ

 

28. ዶ/ር ዳዊት ዮሐንስ

 

29. ፕ/ር ህዝቅያስ አሰፋ

 

30. ዶ/ር ታከለ ሰቦቃ

 

31. ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን ሽኩር

 

32. ፕሮፌሰር በቀለ ጉተማ ጀቤሳ

 

33. ፕሮፌሰር ዶ/ር ዳንኤል ቅጣው

 

34. ዘነበወርቅ ታደሰ ማርቆስ

 

35. ኢብራሂም ሙሉሸዋ እሸቴ

 

36. ፕ/ር ዘካሪያስ ቀነአ ተስገራ

 

37. አቶ መላኩ ወ/ማሪያም

 

38. ዶ/ር ዮናስ አዳዬ

 

39. ዶ/ር ወዳጆ ወ/ጊዮርጊስ

 

40. አቶ አንዳርጋቸው አሰግድ

 

41. ዶ/ር ሙሉጌታ አረጋዊ

 

42. ዶ/ር ነጋልኝ ብርሃኑ ባዬ ናቸው።


2 min read

Published

Updated

By Stringer Report


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now