አሜሪካና አውስትራሊያን ጨምሮ 16 አገራት ኢትዮጵያ ላይ የተካሄደውን ጥምር የሰብዓዊ መብቶች ምርመራ ሪፖርት እንደሚቀበሉት ገለጡ

*** የኢሰመኮና ተመድ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ቢሮ ጥምር የሰብዓዊ ምርመራ ሪፖርት

Dr Daniel Bekele, Chief Commissioner of Ethiopian Human Rights Cpmmission.

Dr Daniel Bekele, Chief Commissioner of Ethiopian Human Rights Cpmmission (L) and Michelle Bachelet, United Nations High Commissioner for Human Rights (R). Source: D.Bekele and Getty

በኢሰመኮና ተመድ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ቢሮ ኢትዮጵያ የተካሄደውን ጥምር የሰብዓዊ ምርመራ ሪፖርት 16 አገራት እንደሚቀበሉት ተናገዋል፡፡

አሜሪካ፣ አውስትራሊያ፣ ቤልጂየም፣ ካናዳ፣ ዴንማርክ፣ ፊንላንድ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ አይስላንድ፣ አየርላንድ፣ ሉግዘንበርግ፣ኔዘርላንድ፣ ኒውዝላንድ፣ ኖርዌይ፣ ስዊድን እና እንግሊዝ በጣምራ ሪፖርቱ ላይ የጋራ መግለጫ ያወጡ ሀገራት ናቸው።

በመግለጫቸው ሁለቱ የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ተቋማት [ኢሰመኮ እና የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ቢሮ] በትግራይ ክልል ባለው ጦርነት ዙሪያ የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ዙሪያ ያወጡት ሪፖርት ገለልተኛ እና ተጠያቂነትን ሊያሰፍን የሚችል መሆኑን እንደገለፁ አል ዓይን ዘግቧል።


1 min read

Published

Updated

By Stringer Report


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now