ድምፃዊ ዳዊት ነጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

በ34 ዓመቱ ለሕልፈተ ሕይወት የተዳረገው ድምፃዊ ዳዊት ዘዊደሮ፣ ወዛመይ፣ ቸኮላታ፣ ኣጆኺ ትግራይ፣ ደስ ይበለኒ'ሎ፣ ቕዱስ ፀባያ የተሰኙ ዘፈኖቹ ከፍተኛ ተደማጭነት አግኝተውለት ነበር።

News

Singer Dawit Nega. Source: DNT

የትግርኛ ሙዚቃ ተጫዋቹ አርቲስት ዳዊት ነጋ ከዚህ ዓለም በሞት ከመለየቱ በፊት ባደረበት ሕመም በሆስፒታል ሲረዳ ቆይቷል።

በ 34 ዓመቱ እንዳረፈ የተገለፀው ድምፃዊው ውልደትና ዕድገቱ መቀሌ እደማርያም ሰፈር ነው።

በልጅነቱ ሙዚቃ የጀመረው ዳዊት በተለይም "ባባ ኢለን" በተባለው ዘፈኑ ቋንቋውን በማይናገሩት ጭምር ከህዝብ ጋር በስፋት ተዋውቋል።

ዳዊት ነጋ ዘዊደሮ፣ ወዛመይ፣ ቸኮላታ፣ ኣጆኺ ትግራይ፣ ደስ ይበለኒ'ሎ፣ ቕዱስ ፀባያ የተሰኙ ዘፈኖቹ ከፍተኛ ተደማጭነት አግኝተውለት ነበር።


1 min read

Published

By Stringer Report


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now