ኢትዮጵያ የኦሪገን ዓለም አቀፍ አትሌቲክስ ሻምፒዮኖቿን በደማቅ አቀባበል እያመሰገነች ነው

*** 18ኛው የኦሪገን ዓለም ሻምፒዮና ከዓለም የተውጣጡ 192 አገራት የተካፈሉ ሲሆን በመዳሊያ ሰንጠረዥ ስማቸውን ማስመዝገብ የቻሉት 40 ብቻ ናቸው።

News

Gold Medalists. Source: PR

ኢትዮጵያም በሜዳሊያ ሰንጠረዥ ውስጥ ከተመዘገቡት የምትመደብ ብቻ ሳይሆን በእስካሁኑ የሻምፒዮናው ተሳትፎ ታሪኳ ከፍተኛውን ሜዳሊያ ያገኘችበትና በጀግኖች አትሌት ልጆቿ ደምቃ የታየችበት ነው።

ይህንንም አስመልክቶ ለጀግኖች አትሌቶች ከትናንት ምሽት የጀመረ የጀግና አቀባበል እየተደካሄደ ነው።
News
Welcoming ceremony. Source: P Record
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን በሻምፒዮናው 4 ወርቅ፣4 ብር እና 2 ነሐስ በድምሩ 10 ሜዳሊያ ለኢትዮጵያ በማምጣት ከአሜሪካ በመቀጠል ከዓለም 2ኛ በመውጣት ማጠናቀቁ ይታወቃል፡፡

[ ደመቀ ከበደ ፡ አዲስ አበባ ]


Share

Published

Updated

By Demeke Kebede

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service