ኢትዮጵያ የኦሪገን ዓለም አቀፍ አትሌቲክስ ሻምፒዮኖቿን በደማቅ አቀባበል እያመሰገነች ነው

*** 18ኛው የኦሪገን ዓለም ሻምፒዮና ከዓለም የተውጣጡ 192 አገራት የተካፈሉ ሲሆን በመዳሊያ ሰንጠረዥ ስማቸውን ማስመዝገብ የቻሉት 40 ብቻ ናቸው።

News

Gold Medalists. Source: PR

ኢትዮጵያም በሜዳሊያ ሰንጠረዥ ውስጥ ከተመዘገቡት የምትመደብ ብቻ ሳይሆን በእስካሁኑ የሻምፒዮናው ተሳትፎ ታሪኳ ከፍተኛውን ሜዳሊያ ያገኘችበትና በጀግኖች አትሌት ልጆቿ ደምቃ የታየችበት ነው።

ይህንንም አስመልክቶ ለጀግኖች አትሌቶች ከትናንት ምሽት የጀመረ የጀግና አቀባበል እየተደካሄደ ነው።

News
Welcoming ceremony. Source: P Record

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን በሻምፒዮናው 4 ወርቅ፣4 ብር እና 2 ነሐስ በድምሩ 10 ሜዳሊያ ለኢትዮጵያ በማምጣት ከአሜሪካ በመቀጠል ከዓለም 2ኛ በመውጣት ማጠናቀቁ ይታወቃል፡፡

[ ደመቀ ከበደ ፡ አዲስ አበባ ]


1 min read

Published

Updated

By Demeke Kebede


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now