SKIP TO MAIN CONTENT

ኢትዮጵያ የኦሪገን ዓለም አቀፍ አትሌቲክስ ሻምፒዮኖቿን በደማቅ አቀባበል እያመሰገነች ነው

*** 18ኛው የኦሪገን ዓለም ሻምፒዮና ከዓለም የተውጣጡ 192 አገራት የተካፈሉ ሲሆን በመዳሊያ ሰንጠረዥ ስማቸውን ማስመዝገብ የቻሉት 40 ብቻ ናቸው።

News
Gold Medalists. Source: PR

1 min read

Published

Updated

By Demeke Kebede


Skip to article content

ኢትዮጵያም በሜዳሊያ ሰንጠረዥ ውስጥ ከተመዘገቡት የምትመደብ ብቻ ሳይሆን በእስካሁኑ የሻምፒዮናው ተሳትፎ ታሪኳ ከፍተኛውን ሜዳሊያ ያገኘችበትና በጀግኖች አትሌት ልጆቿ ደምቃ የታየችበት ነው።

ይህንንም አስመልክቶ ለጀግኖች አትሌቶች ከትናንት ምሽት የጀመረ የጀግና አቀባበል እየተደካሄደ ነው።

News
Welcoming ceremony. Source: P Record

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን በሻምፒዮናው 4 ወርቅ፣4 ብር እና 2 ነሐስ በድምሩ 10 ሜዳሊያ ለኢትዮጵያ በማምጣት ከአሜሪካ በመቀጠል ከዓለም 2ኛ በመውጣት ማጠናቀቁ ይታወቃል፡፡

[ ደመቀ ከበደ ፡ አዲስ አበባ ]


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now