አቶ ስብሃት ነጋን ጨምሮ ሰባት የሕወሓት አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

*** የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር መግለጫ

Sebhat Nega

Sebhat Nega Source: Supplied

በቁጥጥር ስር የዋሉት፤

1-  የሕወሓት ቁልፍ ሰው የነበሩት ስብሃት ነጋ

2-  ሌተናል ኮሎኔል ፀአዱ ሪች- የስብሃት ነጋ ባለቤትና ቀደም ሲል በጦር ሃይሎች ሆስፒታል ሃኪም የነበረች፣ በኋላም በጡረታ የተገለለች

3- ኮሎኔል ክንፈ ታደሰ- ከመከላከያ የከዳ

4-  ኮሎኔል የማነ ካህሳይ- ከመለካከያ የከዳ

5-  አስገደ ገ/ ክርስቶስ- ከመሃል ሀገር ተጉዞ ቡድኑን የተቀላቀለና ለጊዜው ሃላፊነቱ ያልታወቀ ግለሰብ

6- አምደማርያም ተሰማ ተወልደ፣ የክልሉ የቅሬታ ሰሚ ፅ/ቤት ኃላፊ የነበረ

7-  ኮማንደር በርሄ ግርማ፣ የክልሉ ልዩ ሀይል ሎጀስቲክ ሀላፊ የነበረ በቁጥጥር ስር  የዋሉ ሲሆን

8- አልጋነሽ መለስ - የሜጀር ጀነራል ሃየሎም አርአያ ባለቤት የነበረችና ኑሮዋን በአሜሪካ አድርጋ የቆየች በኋላም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ወደ "ጁንታው" ተቀላቅላ የነበረች፣ በኦፕሬሽን ሂደት ውስጥ ለማምለጥ ስትሞክር ወደ ገደል ወድቃ ህይወቷ ማለፉን ብርጋዴል ጀኔራል ተስፋዬ አያሌው ገልፀዋል።


1 min read

Published

By Stringer Report


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now