መንግስት ህብረተሰቡ አፑን በፍጥነት እንዲጭን እያበረታታ ሲሆን አላምውም የጤና ባለስለጣናት በኮሮና ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎችን በአፋጣኝ ለመድረስ እንዲችሉ ነው፡፡
መረጃው የሚቀዳውም በብሉቱዝ አማካኝነት ሲሆን አንድ ተጠቃሚ በአቅራብያው ከሚገኝ ከሌላ አፑን ተጠቃሚ ሰው ጋር በ 1.5 ሜትር ርቀት ከተገናኝ 15 ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ነው፡፡ የአፑ ተጠቃሚ በኮሮና ቫይረስ ከተጠቃ በቅርቡ የተገናኛቸውን ስዎች ለጤና ባለሙያዎች እንዲያቀርብ ፈቃዱን ይጠየቃል፡፡
እንደ ጤና ባለሙያዎች አባባል ከሆን በርካታ አውስትራሊያውያን አፑን ለመጫን ከቻሉ የኮሮና ቨይረስን ለመቆጣጠር እየተደረግ ላለው ጥረት ከፍተኛ አስተዋዕኦ ያደርጋል፡፡
Share

