- ዶ/ር ቀንዓ ያደታ የመከላከያ ሚኒስትር
- ዶ/ር ጌድዮን ጢሞቴዎስ፤ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
- ዶ/ር ሳሙኤል ሁርካቶ፤ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር
- ኢ/ር ታከለ ኡማ፤ የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር
- አቶ ተስፋዬ ዳባ፤ ምክትል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ
- አቶ ዮሐንስ ቧያለው፤ የኢትዮጵያ የውጭ ግነኙነት ስትራቴጂክ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር
- አቶ ንጉሡ ጥላሁን፤ የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር
- ኢ/ር እንደአወቅ አብቴ፤ የብረታ ብረት ኢንጅኔሪንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
- አቶ ፍቃዱ ጸጋ፤ ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
- ፕሮፌሰር ኂሩት ወልደ ማርያም፤ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ዘርፍ አማካሪ በመሆን ተሾመዋል።
Share

