የስፔኑ ራፋእኤል ናዳልና የሩስያው ዳኒል መድቨደቭ በአውስትራሊያ ኦፕን ታሪክ በርዝመቱ ሁለተኛ የሆነ አድካሚና ልብ አንጠልጣይ ግጥሚያ አካሂደዋል።
ራፋኤል ናዳል የአውስትራሊያ ኦፕን አሸናፊ በመሆን 21ኛውን የግራንድ ስላም ነጠላ ክብረ ወሰን ባለቤት ለመሆን በቅቷል።
ናዳል አሸናፊ ለመሆን የበቃው ከመጀመሪያዎቹ ሁለት ዙር ግጥሚያዎች ተሸናፊነት ተነስቶ ነው።
በአጠቃላይ ውጤቱም የሜልበርን ፓርክ ግጥሚያ 2-6 6-7 (5-7) 6-4 6-4 7-5 ውጤት ተጠናቅቋል።
Share

