የስፔይኑ ቴኒስ ኮከብ 'ራፋ' 21ኛውን ግራንድ ስላም አሸንፎ አዲስ ክብረ ወሰን ሜልበርን ላይ አስመዘገበ

*** ራፋኤል ናዳል ለአሸናፊነት የበቃው ከአምስት ሰዓት በላይ ከፈጀ ፍልሚያ በኋላ ነው።

News

Rafael Nadal has made history after winning the 21st Grand Slam of his career. Source: AAP

የስፔኑ ራፋእኤል ናዳልና የሩስያው ዳኒል መድቨደቭ በአውስትራሊያ ኦፕን ታሪክ በርዝመቱ ሁለተኛ የሆነ አድካሚና ልብ አንጠልጣይ ግጥሚያ አካሂደዋል።   

ራፋኤል ናዳል የአውስትራሊያ ኦፕን አሸናፊ በመሆን 21ኛውን የግራንድ ስላም ነጠላ ክብረ ወሰን ባለቤት ለመሆን በቅቷል። 

ናዳል አሸናፊ ለመሆን የበቃው ከመጀመሪያዎቹ ሁለት ዙር ግጥሚያዎች ተሸናፊነት ተነስቶ ነው።  

በአጠቃላይ ውጤቱም የሜልበርን ፓርክ ግጥሚያ 2-6 6-7 (5-7) 6-4 6-4 7-5 ውጤት ተጠናቅቋል። 


1 min read

Published

By NACA

Presented by Kassahun Seboqa Negewo


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now