ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን አገር አቀፍ ምርጫ ሜይ 21 እንዲካሔድ ቀን ቆረጡ

***አውስትራሊያውን ምርጫ በሚያካሒዱበት ወቅት ለ151 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና 40 የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት ድምፃቸውን ይሰጣሉ።

News

The federal election will take place on 21 May. Source: SBS

የአውስትራሊያ ተቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን ዛሬ እሑድ ኤፕሪል 21 አገር አቀፍ የምርጫ ቀን ሜይ 21 እንዲካሔድ ቀን መቁረጣቸውን አስታወቁ። 

አውስትራሊያውን ምርጫቸው በሚያካሒዱበት ወቅት ለ151 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና 40 የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት ድምፃቸውን ይሰጣሉ።

News
How the 151 seats of the lower house are divided ahead of the 2022 federal election. Source: SBS

በአሁኑ ወቅት የጥምር መንግሥቱ 76 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወንበሮች ይዞ ያለ ሲሆን መንግሥት ለመመሥረት ተቀናቃኝ ሆኖ ያለው ሌበር ፓርቲ 68 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወንበሮችን ይዟል። 

የግሪንስ ፓርቲ አንድ፤ የግል ተመራጮች ሶስት የሕዝብ ምክር ቤት ወንበሮችን ይዘው ይገኛሉ። 


1 min read

Published

By NACA

Presented by Kassahun Seboqa Negewo


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now