ቴዲ አፍሮ ማንነትን መሰረት ያደረጉ “የማያባሩ” ጥቃቶችችን አወገዘ

*** "የሚመለከተው የመንግሥት አካል ለጉዳዩ አስፈላጊውን ትኩረት ሰጥቶ አግባብ ያለው መንግሥታዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ለማሳሰብ እወዳለሁ" - ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ)

Tewodros Kassahun

Tewodros Kassahun (Teddy Afro) Source: TAFB

ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ (ቴዎድሮስ ካሣሁን) በኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች እየተፈፀሙ ያሉት የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችና ማንነትን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች መባባሳቸው እንደሚሳስበው በፌስቡክ ገጹ ገለጠ፡፡

 ጥቃቶቹ የማያባሩና እየተባበሱ መምጣታቸውን የገለጸው አርቲስቱ ይህን እየተባባሰ የመጣውን ጥቃት ኃላፊነት ያለበት የመንግሥት አካል ለማስቆም ግዴታውን እንዲወጣ ጠይቋል፡፡

Teddy Afro
Source: TK

ቴዲ አፍሮ “የዜጎችን ሰላምና ደህንነት በዋናነት መጠበቅ ያለበት” መንግሥት ጥቃቶች እንዳይፈጸሙ ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባው አሳስቧል፡፡


1 min read

Published

Updated

By Stringer


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now