ኢትዮጵያ በቶኪዮ ኦሎምፒክ በሴቶችና በወንዶች ምድብ የብርና ነሐስ ሜዳሊያዎችን አገኘች

*** ለሜቻ ግርማና ጉዳፍ ፀጋይ የሜዳል ባለቤት ሆነዋል

Tokyo 2020 Olympic Games

(L-R) Ethiopia's Gudaf Tsegay, Ethiopia's Ejgayehu Taye and Ethiopia's Senbere Teferi celebrate after the women's 5000m final during the Tokyo 2020 OlympicGames Source: Getty

በቶኪዮ ኦሎምፒክ ኦገስት 2 በተካሔደው የ3000 ሜትር የመሰናክል ሩጫ ለሜቻ ግርማ  ሁለተኛ ሆኖ በማጠናቀቅ የብር ሜዳል ባለቤት ለመሆን በቅቷል።

Tokyo 2020 Olympic Games
Ethiopia's Lamecha Girma competes in the men's 3000m steeplechase final during the Tokyo 2020 Olympic Games at the Olympic Stadium in Tokyo on August 2, 2021. Source: Getty

ጉዳፍ ፀጋይ በሴቶች 5000 ሜትር ሩጫ ውድድር 143887 በሶስተኛ ደረጃ መጨረስ የነሐስ ሜዳል አሸናፊ ሆናለች።

በእዚሁ የ5000 ሜትር ውድድር እጅጋየሁ ታየ 14:41:24 በሆነ ውጤት አምስተኛ ሆና ስታጠናቅቅ ሰንበሬ ተፈሪ  14:45:11 በመጨረስ ስድስተና ሆናለች።

የ5000 ሜትር የዓለም ክብረ ወሰን በኢትዮጵያዊቷ ለተሰንበት ግደይ ተይዞ ይገኛል።

ለተሰንበት እ.አ.አ በ2020 በቫሌንስያ ስፔይን የተካሔደውን የ5000 ሜትር ውድድር አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን በማስመዝገብ ያጠናቀቀችው 14:06:62 በሆነ ውጤት ነው። 

 


1 min read

Published

By Kassahun Seboqa Negewo


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now