ውዳድ ሳሊም፤ ቅድመ ቃለ ምልልስ በሴቶች ግርዛት ዙሪያ

የጤና ባለሙያና አንቂ ወ/ሮ ውዳድ ሳሊም፤ የሴቶች ግርዛትን ጎጂነት ከሰብዓዊ መብቶች ጋር አያይዞ ጥር 28 / ፌብሪዋሪ 6 በዓለም አቀፍ ደረጃ ታስቦ የሚውለውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ዕለት አስመልክተው ከSBS አማርኛ ጋር ስለካሔዱት ቃለ ምልልስ አንኳር ጭብጦች አስቀድመው ያመላክታሉ።

WS.jpg

Wudad Salim, Public Health Practitioner. Credit: SBS Amharic


1 min read

Published

Source: SBS



Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now