Dr Gorse Ismail (T-L), Dr Birhanemeskel Abebe Segni (L-B) and Dr Yohannes Gedamu (R) Source: Suppliedከዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ ሰኚ፤ በወቅቱ በሎስ አንጀለስ የኢትዮጵያ ቆንሱላ ጽሕፈት ቤት ቆንሱል ጀኔራል፣ ዶ/ር ጎርሴ ኢስማኢል - የኢትዮጵያ ሶማሌ ዲሞክራሲያዊ ምክር ቤት ሊቀመንበርና ዶ/ር ዮሐንስ ገዳሙ - በ Georgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር ጋር የኢትዮጵያን የለውጥ መንስኤ፣ ፈተናዎችና ስኬቶች አስመልክቶ ከአካሀድናቸው ቃለ ምልልሶች ለ2020 ስንብት ቀንጭበን አቅርበናል።
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
ከዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ ሰኚ፤ በወቅቱ በሎስ አንጀለስ የኢትዮጵያ ቆንሱላ ጽሕፈት ቤት ቆንሱል ጀኔራል፣ ዶ/ር ጎርሴ ኢስማኢል - የኢትዮጵያ ሶማሌ ዲሞክራሲያዊ ምክር ቤት ሊቀመንበርና ዶ/ር ዮሐንስ ገዳሙ - በ Georgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር ጋር የኢትዮጵያን የለውጥ መንስኤ፣ ፈተናዎችና ስኬቶች አስመልክቶ ከአካሀድናቸው ቃለ ምልልሶች ለ2020 ስንብት ቀንጭበን አቅርበናል።