ምልሰታዊ ምልከታ 2020 - የለውጥ ሂደት ጅማሮ፣ ስኬቶችና ተግዳሮች

2020 Yaer in Review Political Reform

Dr Gorse Ismail (T-L), Dr Birhanemeskel Abebe Segni (L-B) and Dr Yohannes Gedamu (R) Source: Supplied

ከዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ ሰኚ፤ በወቅቱ በሎስ አንጀለስ የኢትዮጵያ ቆንሱላ ጽሕፈት ቤት ቆንሱል ጀኔራል፣ ዶ/ር ጎርሴ ኢስማኢል - የኢትዮጵያ ሶማሌ ዲሞክራሲያዊ ምክር ቤት ሊቀመንበርና ዶ/ር ዮሐንስ ገዳሙ - በ Georgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር ጋር የኢትዮጵያን የለውጥ መንስኤ፣ ፈተናዎችና ስኬቶች አስመልክቶ ከአካሀድናቸው ቃለ ምልልሶች ለ2020 ስንብት ቀንጭበን አቅርበናል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now