ከዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ ሰኚ፤ በወቅቱ በሎስ አንጀለስ የኢትዮጵያ ቆንሱላ ጽሕፈት ቤት ቆንሱል ጀኔራል፣ ዶ/ር ጎርሴ ኢስማኢል - የኢትዮጵያ ሶማሌ ዲሞክራሲያዊ ምክር ቤት ሊቀመንበርና ዶ/ር ዮሐንስ ገዳሙ - በ Georgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር ጋር የኢትዮጵያን የለውጥ መንስኤ፣ ፈተናዎችና ስኬቶች አስመልክቶ ከአካሀድናቸው ቃለ ምልልሶች ለ2020 ስንብት ቀንጭበን አቅርበናል።
Share






