የዓለም ዋንጫ ሊጀመር ሶስት ቀናት ቀርተዋል። የአውስትራሊያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ሶኮሩስ ደጋፊዎችም በቀሪዎቹ ቀናት ውስጥ ወደ ኳታር ይጎርፋሉ። የኳታርን ሙቀት በቀዝቃዛ ቢራ ለመቋቋም ለሚያስቡቱ የተመረጡ ሥፍራዎች ቢኖሩም ዋጋቸው ኮምጠጥ ያለ ነው።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Martha Tsegaw, Ben Lewis
Source: SBS
Share this with family and friends

