ድምፃዊ፣ ሙዚቃ ቀማሪና የዳንስ መምህር ቫሔ ታልቢያ፤ ስለማንነት ጥያቄና ስለ ወደፊት የሙዚቃ ሕይወት ትልሞቹ ይናገራል። "በኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ወደ አውስትራሊያ ተጋብዞ የመምጣት ዕድል ካለ ለእኔ በጣም ትልቅ ክብር ነው' ይላል።
አንኳሮች
- ማንነት
- ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት
- ግብዣ
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Kassahun Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
