Source: Courtesy of PDአምሳ ሶስት ሺህ አባላት ያሉትና ሥረ መሠረቱ ከአድዋ ዘመቻ ጋር የተሰናሰለው የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞች ማኅበር፤ በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን - እንጅባራ ከተማ በየዓመቱ ጥር 23 አስደናቂ የፈረሰኞች ትዕይንቶችን በማሳየት ያከብራል። የዞኑ የባሕልና ቱሪዝም ኃላፊ - አቶ መለሰ አዳልና የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞች ማኅበር ሰብሳቢ አቶ ጥላዬ አየነው፤ ስለ ማኅበሩ ታሪካዊ ምሥረታና አሰያየም፣ ፈረሰኞቹ በአድዋ ጦርነት ወቅት ለአገራዊ ነፃነት መጠበቅ ያበረከቷቸውን አስመልክተው ያስረዳሉ።
አምሳ ሶስት ሺህ አባላት ያሉትና ሥረ መሠረቱ ከአድዋ ዘመቻ ጋር የተሰናሰለው የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞች ማኅበር፤ በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን - እንጅባራ ከተማ በየዓመቱ ጥር 23 አስደናቂ የፈረሰኞች ትዕይንቶችን በማሳየት ያከብራል። የዞኑ የባሕልና ቱሪዝም ኃላፊ - አቶ መለሰ አዳልና የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞች ማኅበር ሰብሳቢ አቶ ጥላዬ አየነው፤ ስለ ማኅበሩ ታሪካዊ ምሥረታና አሰያየም፣ ፈረሰኞቹ በአድዋ ጦርነት ወቅት ለአገራዊ ነፃነት መጠበቅ ያበረከቷቸውን አስመልክተው ያስረዳሉ።