“የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞችን ት ዕይንቶች በዓለም ቅርስነት በዩኔስኮ እንዲመዘገብ ከፍተኛ ጥረቶችን እያደረግን ነው” - ጥላዬ አየነው

Homeland Report Agew 0202

Source: Courtesy of PD

አምሳ ሶስት ሺህ አባላት ያሉትና ሥረ መሠረቱ ከአድዋ ዘመቻ ጋር የተሰናሰለው የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞች ማኅበር፤ በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን - እንጅባራ ከተማ በየዓመቱ ጥር 23 አስደናቂ የፈረሰኞች ትዕይንቶችን በማሳየት ያከብራል። የዞኑ የባሕልና ቱሪዝም ኃላፊ - አቶ መለሰ አዳልና የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞች ማኅበር ሰብሳቢ አቶ ጥላዬ አየነው፤ ስለ ማኅበሩ ታሪካዊ ምሥረታና አሰያየም፣ ፈረሰኞቹ በአድዋ ጦርነት ወቅት ለአገራዊ ነፃነት መጠበቅ ያበረከቷቸውን አስመልክተው ያስረዳሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service