“የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞችን ት ዕይንቶች በዓለም ቅርስነት በዩኔስኮ እንዲመዘገብ ከፍተኛ ጥረቶችን እያደረግን ነው” - ጥላዬ አየነው

Homeland Report Agew 0202

Source: Courtesy of PD

አምሳ ሶስት ሺህ አባላት ያሉትና ሥረ መሠረቱ ከአድዋ ዘመቻ ጋር የተሰናሰለው የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞች ማኅበር፤ በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን - እንጅባራ ከተማ በየዓመቱ ጥር 23 አስደናቂ የፈረሰኞች ትዕይንቶችን በማሳየት ያከብራል። የዞኑ የባሕልና ቱሪዝም ኃላፊ - አቶ መለሰ አዳልና የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞች ማኅበር ሰብሳቢ አቶ ጥላዬ አየነው፤ ስለ ማኅበሩ ታሪካዊ ምሥረታና አሰያየም፣ ፈረሰኞቹ በአድዋ ጦርነት ወቅት ለአገራዊ ነፃነት መጠበቅ ያበረከቷቸውን አስመልክተው ያስረዳሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now