“ የአውስትራሊያ መንግስት ኢትዮጰያውያን አውስትራሊያውያንን ከትግራይ እንዲያወጣ ግፊት እያደረግን ነው ” - ወጣት አማኑኤል ገብረስላሴ

Amanuel G/Selassie

Amanuel G/Selassie Source: Supplied

ወጣት አማኑኤል ገብረስላሴ በአውስትራሊያ የትግራይ ወጣቶች ማህበር አባል እና የቀድሞ ጸሃፊ ፤ በትግራይ የሚኖሩ ቤተሰቦቹን ካነጋገረ ከአንድ ወር በላይ ያለፈው መሆኑን እና የጦርነቱም መጀመር ሁኔታዎችን የበለጠ እንዳወሳሰበው ተናግሯል ፡፡



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now