SKIP TO MAIN CONTENT

“ብላክ ላይቭስ ማተር” በሚለው አለም አቀፍ መርህ ስር በአውስትራሊያ ሜልበርን የተደረገ ሰለማዊ ሰልፍ

.
Black lives matter Source: Zenebech Tebeje

" የጆርጅ ፍሎይድ ህልፈተ ህይወት ሌሎችም ተነስተን የእስካሁኑ ይበቃል ከዚህ በላይ መሸከም አንችልም እንድንል የመጨረሻውን ግፊት አድርጓል ።" - ወጣት ሳሚ ኦባማ (ሳሚ ተስፋእዝጊ) “ መልእክቱ የፍትህ ጥያቄ ነው በስልጣን ላይ ያሉት ውሳኔ ሰጪዎች ድምጻችንን ሰምተው ለውጥ ካላመጡ እንደገና እዚሁ እንደምንገናኝ ያለምንም ጥርጥር እናረጋግጥላቸዋለን :: “ - ወጣት ዘነበች ተበጀ


Published

Updated

By Martha Tsegaw

Source: SBS


Skip to podcast episode content

" የጆርጅ ፍሎይድ ህልፈተ ህይወት ሌሎችም ተነስተን የእስካሁኑ ይበቃል ከዚህ በላይ መሸከም አንችልም እንድንል የመጨረሻውን ግፊት አድርጓል ።" - ወጣት ሳሚ ኦባማ (ሳሚ ተስፋእዝጊ) “ መልእክቱ የፍትህ ጥያቄ ነው በስልጣን ላይ ያሉት ውሳኔ ሰጪዎች ድምጻችንን ሰምተው ለውጥ ካላመጡ እንደገና እዚሁ እንደምንገናኝ ያለምንም ጥርጥር እናረጋግጥላቸዋለን :: “ - ወጣት ዘነበች ተበጀ


“ብላክ ላይቭስ ማተር” በሚለው አለም አቀፍ መርህ ስር በአውስትራሊያ ባለፈው ቅዳሜ የነባር ህዝቦች ባዘጋጁት አገር አቀፍ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ተሳትፈዋል::  

በሜልበርን በተደረገው ሰልፍ ላይ ከተሳተፉት ኢትዮጵያውያን አውስትራሊያውያን መካከል ወጣት ሳሚ ኦባማ  (ሳሚ ተስፋእዝጊ ) እና ወጣት ዘነበች ተበጀን አነጋግረናል።


Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now