Melake Tsehay Mengistu Haile Source: M Haileመልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሀገረ ስብከቱ ያስተላለፈውን የሀዘን መግለጫ አቅርበዋል። የፌደራል መንግስት ተጠያቂዎችን ለፍርድ እንዲያቀርብ ጥሪ አስተላልፈዋል።
Published
Updated
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Skip to podcast episode contentShare this with family and friends
መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሀገረ ስብከቱ ያስተላለፈውን የሀዘን መግለጫ አቅርበዋል። የፌደራል መንግስት ተጠያቂዎችን ለፍርድ እንዲያቀርብ ጥሪ አስተላልፈዋል።