በኦሮምያ ክልል ወለጋ በቅርቡ የተከሰተውን ግድያ አስመልክቶ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ ሀገረ ስብከት ድርጊቱን አወገዘ

.

Melake Tsehay Mengistu Haile Source: M Haile

መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሀገረ ስብከቱ ያስተላለፈውን የሀዘን መግለጫ አቅርበዋል። የፌደራል መንግስት ተጠያቂዎችን ለፍርድ እንዲያቀርብ ጥሪ አስተላልፈዋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now