መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሀገረ ስብከቱ ያስተላለፈውን የሀዘን መግለጫ አቅርበዋል። የፌደራል መንግስት ተጠያቂዎችን ለፍርድ እንዲያቀርብ ጥሪ አስተላልፈዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

