SKIP TO MAIN CONTENT

“ ኢትዮጵያ ያለችግር አልፋ አታውቅም ተስፋ መቁረጥ የለብንም ወደ ብርሃን እየሄድን ነው ” - ሼህ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር

Eid Aladha
Shek Abdurahman

ሼህ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር በአውስትራሊያ የእስልምና እምነት ተከታዮች መሪ እንደሚሉት ከሆነ በውጭ አገር የምንኖር አብዛኞቻችን ጠዋት ተነስተን መጀመሪያ መስማት የምንፈልገው ስለ ኢትዮጵያ ነው፡፡ያለነው በጣም አሳሳቢ ጊዜ ላይ ነው ፡፡ በአገር ቤት የሚሆነው ነገር ሁሉ በውጭ የሚኖረውን ህብረተሰብ በሁሉም አቅጣጫ ይጎዳል ለጭንቀትም ይዳረጋል፡፡ ይሁንና ኢትዮጵያ ያለችግር አልፋ አታውቅም ተስፋ መቁረጥ የለብንም ያለው ሁኔታ ቢያሳዝንም እየሄድን ያለነው ግን ወደ ብርሃን ነው ፡፡


Published

By Martha Tsegaw

Presented by Martha Tsegaw

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ሼህ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር በአውስትራሊያ የእስልምና እምነት ተከታዮች መሪ እንደሚሉት ከሆነ በውጭ አገር የምንኖር አብዛኞቻችን ጠዋት ተነስተን መጀመሪያ መስማት የምንፈልገው ስለ ኢትዮጵያ ነው፡፡ያለነው በጣም አሳሳቢ ጊዜ ላይ ነው ፡፡ በአገር ቤት የሚሆነው ነገር ሁሉ በውጭ የሚኖረውን ህብረተሰብ በሁሉም አቅጣጫ ይጎዳል ለጭንቀትም ይዳረጋል፡፡ ይሁንና ኢትዮጵያ ያለችግር አልፋ አታውቅም ተስፋ መቁረጥ የለብንም ያለው ሁኔታ ቢያሳዝንም እየሄድን ያለነው ግን ወደ ብርሃን ነው ፡፡



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now