Shek Abdurahmanሼህ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር በአውስትራሊያ የእስልምና እምነት ተከታዮች መሪ እንደሚሉት ከሆነ በውጭ አገር የምንኖር አብዛኞቻችን ጠዋት ተነስተን መጀመሪያ መስማት የምንፈልገው ስለ ኢትዮጵያ ነው፡፡ያለነው በጣም አሳሳቢ ጊዜ ላይ ነው ፡፡ በአገር ቤት የሚሆነው ነገር ሁሉ በውጭ የሚኖረውን ህብረተሰብ በሁሉም አቅጣጫ ይጎዳል ለጭንቀትም ይዳረጋል፡፡ ይሁንና ኢትዮጵያ ያለችግር አልፋ አታውቅም ተስፋ መቁረጥ የለብንም ያለው ሁኔታ ቢያሳዝንም እየሄድን ያለነው ግን ወደ ብርሃን ነው ፡፡
Published
By Martha Tsegaw
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
ሼህ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር በአውስትራሊያ የእስልምና እምነት ተከታዮች መሪ እንደሚሉት ከሆነ በውጭ አገር የምንኖር አብዛኞቻችን ጠዋት ተነስተን መጀመሪያ መስማት የምንፈልገው ስለ ኢትዮጵያ ነው፡፡ያለነው በጣም አሳሳቢ ጊዜ ላይ ነው ፡፡ በአገር ቤት የሚሆነው ነገር ሁሉ በውጭ የሚኖረውን ህብረተሰብ በሁሉም አቅጣጫ ይጎዳል ለጭንቀትም ይዳረጋል፡፡ ይሁንና ኢትዮጵያ ያለችግር አልፋ አታውቅም ተስፋ መቁረጥ የለብንም ያለው ሁኔታ ቢያሳዝንም እየሄድን ያለነው ግን ወደ ብርሃን ነው ፡፡