“ ኢትዮጵያ ያለችግር አልፋ አታውቅም ተስፋ መቁረጥ የለብንም ወደ ብርሃን እየሄድን ነው ” - ሼህ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር

Eid Aladha

Shek Abdurahman

ሼህ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር በአውስትራሊያ የእስልምና እምነት ተከታዮች መሪ እንደሚሉት ከሆነ በውጭ አገር የምንኖር አብዛኞቻችን ጠዋት ተነስተን መጀመሪያ መስማት የምንፈልገው ስለ ኢትዮጵያ ነው፡፡ያለነው በጣም አሳሳቢ ጊዜ ላይ ነው ፡፡ በአገር ቤት የሚሆነው ነገር ሁሉ በውጭ የሚኖረውን ህብረተሰብ በሁሉም አቅጣጫ ይጎዳል ለጭንቀትም ይዳረጋል፡፡ ይሁንና ኢትዮጵያ ያለችግር አልፋ አታውቅም ተስፋ መቁረጥ የለብንም ያለው ሁኔታ ቢያሳዝንም እየሄድን ያለነው ግን ወደ ብርሃን ነው ፡፡



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service