“ከአሁን በኋላ በ21ኛው ክፍለ ዘመን በአመፅ የሚፈታ ችግር በአገራችን ምድር ላይ ይኖራል ብለን አንገምትም” - ዶ/ር ገበያው ጥሩነህ16:06Dr Gebeyaw Tiruneh Source: GTኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.28MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በአማራና ኦሮሞ ፖለቲካ ድርጅት አመራሮች መካከል በአሥር አገራዊ አጀንዳዎች ላይ አብሮ ለመሥራት የተካሄደው የጋራ ስምምነት አስተባባሪ ዶ/ር ገበያው ጥሩነህ የውይይቱን ሂደት፣ ውጤትና የወደፊት ትልም አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የፖለቲካ ፓርቲዎች በኢትዮጵያ ታሪክ፣ ስለ የዛሬይቱ ኢትዮጵያና የወደፊት ራዕይ ያላቸው አተያይ የፖለቲካ ድርጅቶችንና ሕዝብን ያማከለ ብሔራዊ መግባባትአገራዊ ተስፋዎችShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ