“ከአሁን በኋላ በ21ኛው ክፍለ ዘመን በአመፅ የሚፈታ ችግር በአገራችን ምድር ላይ ይኖራል ብለን አንገምትም” - ዶ/ር ገበያው ጥሩነህ

Dr Gebeyaw Tiruneh

Dr Gebeyaw Tiruneh Source: GT

በአማራና ኦሮሞ ፖለቲካ ድርጅት አመራሮች መካከል በአሥር አገራዊ አጀንዳዎች ላይ አብሮ ለመሥራት የተካሄደው የጋራ ስምምነት አስተባባሪ ዶ/ር ገበያው ጥሩነህ የውይይቱን ሂደት፣ ውጤትና የወደፊት ትልም አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የፖለቲካ ፓርቲዎች በኢትዮጵያ ታሪክ፣ ስለ የዛሬይቱ ኢትዮጵያና የወደፊት ራዕይ ያላቸው አተያይ  
  • የፖለቲካ ድርጅቶችንና ሕዝብን ያማከለ ብሔራዊ መግባባት
  • አገራዊ ተስፋዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now