“ከአሁን በኋላ በ21ኛው ክፍለ ዘመን በአመፅ የሚፈታ ችግር በአገራችን ምድር ላይ ይኖራል ብለን አንገምትም” - ዶ/ር ገበያው ጥሩነህ16:06Dr Gebeyaw Tiruneh Source: GTኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.28MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በአማራና ኦሮሞ ፖለቲካ ድርጅት አመራሮች መካከል በአሥር አገራዊ አጀንዳዎች ላይ አብሮ ለመሥራት የተካሄደው የጋራ ስምምነት አስተባባሪ ዶ/ር ገበያው ጥሩነህ የውይይቱን ሂደት፣ ውጤትና የወደፊት ትልም አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የፖለቲካ ፓርቲዎች በኢትዮጵያ ታሪክ፣ ስለ የዛሬይቱ ኢትዮጵያና የወደፊት ራዕይ ያላቸው አተያይ የፖለቲካ ድርጅቶችንና ሕዝብን ያማከለ ብሔራዊ መግባባትአገራዊ ተስፋዎችShareLatest podcast episodes"ልጄ 'ማሚ እኔ ይኼን ቆዳዬን አልወደምው፤ ቀዪሪልኝ' ሲለኝ የተሰማኝን ስሜት በቃል ለመግለፅ ይከብዳል። በጣም ነው የከፋኝ።" ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች