"ለመምረጥም ሆነ ለመመረጥ እንዘጋጅ፤በትንሹም ቢሆን ጊዜያችንን ለማኅበረሰባችን እንስጥ" የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት12:36Leaders of the Ethiopian Community Association of Victoria, Elias Yemane (L), Yonas Mulugeta (C), and Tesfaye Endeshaw (R). Credit: SBS Amharic, and Y.MulugetaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.31MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት አቶ ተስፋዩዬ እንደሻው (ፕሬዚደንት)፣ አቶ ዮናስ ሙሉጌታ (በጅሮንድ) እና አቶ ኤልያስ የማነ (የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) ቅዳሜ ሰኔ 3 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የምርጭ ሂደትና አስፈላጊነት ያስረዳሉ። የተሳትፎ ጥሪም ያቀርባሉ።አንኳሮችየወጣቶችና ሴቶች ተሣትፎ ምክረ ሃሳቦችና መልካም ምኞቶችምስጋናተጨማሪ ያድምጡ"አንዳችንም ድጋሚ የመመረጥ ፍላጎት የለንም፤እባካችሁን ኑና ኃላፊነቱን ተረከቡን" የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላትShareLatest podcast episodesየአውስትራሊያውያን - አይሁዳውያን ማኅበረሰብ አባላት ኦክቶበር 7 በሐማስ የተገደሉ እሥራኤላውያንን ሁለተኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ አስበው ዋሉ#96 At a swimming lesson (Med)ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በሱዳን ጎርፍ አስከትሏል በሚል በግብፅ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች#95 Under the stars (Med)