የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት አቶ ተስፋዩዬ እንደሻው (ፕሬዚደንት)፣ አቶ ዮናስ ሙሉጌታ (በጅሮንድ) እና አቶ ኤልያስ የማነ (የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) ቅዳሜ ሰኔ 3 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የምርጭ ሂደትና አስፈላጊነት ያስረዳሉ። የተሳትፎ ጥሪም ያቀርባሉ።
አንኳሮች
- የወጣቶችና ሴቶች ተሣትፎ
- ምክረ ሃሳቦችና መልካም ምኞቶች
- ምስጋና
Share






