Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ለመምረጥም ሆነ ለመመረጥ እንዘጋጅ፤በትንሹም ቢሆን ጊዜያችንን ለማኅበረሰባችን እንስጥ" የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት

Leaders II.jpg

Leaders of the Ethiopian Community Association of Victoria, Elias Yemane (L), Yonas Mulugeta (C), and Tesfaye Endeshaw (R). Credit: SBS Amharic, and Y.Mulugeta

የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት አቶ ተስፋዩዬ እንደሻው (ፕሬዚደንት)፣ አቶ ዮናስ ሙሉጌታ (በጅሮንድ) እና አቶ ኤልያስ የማነ (የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) ቅዳሜ ሰኔ 3 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የምርጭ ሂደትና አስፈላጊነት ያስረዳሉ። የተሳትፎ ጥሪም ያቀርባሉ።


አንኳሮች
  • የወጣቶችና ሴቶች ተሣትፎ
  • ምክረ ሃሳቦችና መልካም ምኞቶች
  • ምስጋና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now