"ለመምረጥም ሆነ ለመመረጥ እንዘጋጅ፤በትንሹም ቢሆን ጊዜያችንን ለማኅበረሰባችን እንስጥ" የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት12:36Leaders of the Ethiopian Community Association of Victoria, Elias Yemane (L), Yonas Mulugeta (C), and Tesfaye Endeshaw (R). Credit: SBS Amharic, and Y.MulugetaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (7.31MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት አቶ ተስፋዩዬ እንደሻው (ፕሬዚደንት)፣ አቶ ዮናስ ሙሉጌታ (በጅሮንድ) እና አቶ ኤልያስ የማነ (የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) ቅዳሜ ሰኔ 3 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የምርጭ ሂደትና አስፈላጊነት ያስረዳሉ። የተሳትፎ ጥሪም ያቀርባሉ።አንኳሮችየወጣቶችና ሴቶች ተሣትፎ ምክረ ሃሳቦችና መልካም ምኞቶችምስጋናተጨማሪ ያድምጡ"አንዳችንም ድጋሚ የመመረጥ ፍላጎት የለንም፤እባካችሁን ኑና ኃላፊነቱን ተረከቡን" የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላትShareLatest podcast episodesበጅሮንድ ጂም ቻልመርስ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ የወለድ ጭማሪ በዋነኛነት ከመንግሥት ወጪ ጋር የተገናኘ አይደለም አሉኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረበትን ክስ መሠረተ ቢስ ስትል ውድቅ አደረገች"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁ