"አንዳችንም ድጋሚ የመመረጥ ፍላጎት የለንም፤እባካችሁን ኑና ኃላፊነቱን ተረከቡን" የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት

Comm Leaders I.jpg

Leaders of the Ethiopian Community Association of Victoria, Tesfaye Endeshaw (L), Yonas Mulugeta (C), and Elias Yemane (R). Credit: T.Endeshaw, Y.Mulugeta, and E.Yemane

የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት አቶ ተስፋዩዬ እንደሻው (ፕሬዚደንት)፣ አቶ ዮናስ ሙሉጌታ (በጅሮንድ) እና አቶ ኤልያስ የማነ (የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) ቅዳሜ ሰኔ 3 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የምርጭ ሂደትና አስፈላጊነት ያስረዳሉ። የተሳትፎ ጥሪም ያቀርባሉ።


አንኳሮች
  • ባለፉት ሶስት ዓመታት ከስምንት ወራት የተከወኑ ዐበይት ተግባራት
  • ተግዳሮቶችና ስኬቶች
  • የአመራር አባላት ምርጫ ሂደት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service