Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"አንዳችንም ድጋሚ የመመረጥ ፍላጎት የለንም፤እባካችሁን ኑና ኃላፊነቱን ተረከቡን" የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት

Comm Leaders I.jpg
Leaders of the Ethiopian Community Association of Victoria, Tesfaye Endeshaw (L), Yonas Mulugeta (C), and Elias Yemane (R). Credit: T.Endeshaw, Y.Mulugeta, and E.Yemane

የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት አቶ ተስፋዩዬ እንደሻው (ፕሬዚደንት)፣ አቶ ዮናስ ሙሉጌታ (በጅሮንድ) እና አቶ ኤልያስ የማነ (የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) ቅዳሜ ሰኔ 3 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የምርጭ ሂደትና አስፈላጊነት ያስረዳሉ። የተሳትፎ ጥሪም ያቀርባሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት አቶ ተስፋዩዬ እንደሻው (ፕሬዚደንት)፣ አቶ ዮናስ ሙሉጌታ (በጅሮንድ) እና አቶ ኤልያስ የማነ (የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) ቅዳሜ ሰኔ 3 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የምርጭ ሂደትና አስፈላጊነት ያስረዳሉ። የተሳትፎ ጥሪም ያቀርባሉ።


አንኳሮች

  • ባለፉት ሶስት ዓመታት ከስምንት ወራት የተከወኑ ዐበይት ተግባራት
  • ተግዳሮቶችና ስኬቶች
  • የአመራር አባላት ምርጫ ሂደት

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now